Announcement በቦሌ ክፍለ ከተማ በ2017 በጀት ዓመት የተገነቡ የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።

በቦሌ ክፍለ ከተማ በ2017 በጀት ዓመት የተገነቡ የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።

19th July, 2025

በክፍለ ከተማው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ያለውን የትምህርት መሠረተ ልማት እጥረት ለማቃለል እንዲሁም የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሻሻል ግንባታቸው በአጭር ጊዜ እና በጥራት የተጠናቀቁት እነዚህ ፕሮጀክቶች በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጀማሉ ጀምበር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባሕል ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሣው እና የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር እሸቱ ለማ  እንድሁም የክፍለ ከተማና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመረቁ፡፡ 

.

Copyright © All rights reserved.