በተጨማሪም በ2015 በከተማችን 20 ብቻ የነበረዉን የልጆች መጫወቻ በ2018 ዓ.ም ወደ 5000 በማሳደግ ልጆች ቦርቀዉ የሚያድጉበት አካባቢን መፍጠር ችለናል።
እየሰራናቸው ባሉት ስራዎች በእድገት ወደ ኋላ የቀሩ ህጻናት መጠን በ2015 መርሃ ግብሩን ስንጀምር ከነበረበት 13% ወደ 10% ዝቅ ማድረግ የቻልን ሲሆን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ዝግጅታቸውም ከነበረበት 49% ወደ 90% ከፍ ማድረግ ተችሏል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ