Announcement በዳግማዊ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በከተማ ግብርና ስራ ውጤት እየተመዘገበ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

በዳግማዊ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በከተማ ግብርና ስራ ውጤት እየተመዘገበ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

13th June, 2026

 
(ሰኔ 3/2018 ዓ.ም) አራዳ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የዳግማዊ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከመደበኛው የመማር ማስተማር ስራ ባሻገር በከተማ ግብርና ስራ ውጤታማ በመሆን ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል።
 
በትምህርት ቤቱ ተግባራዊ የሆነው የከተማ ግብርና በዋናነት በመምህራን ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህርት ጋዲሴ ደረሰ ገልጸው ፕሮግራሙ በትምህርት ቤቱ ተግባራዊ መደረጉ ተማሪዎች በንድፈ ሀሳብ የተማሩትን ትምህርት በተግባር የማየት እድል እደፈጠረላቸው አመላክተዋል።

.

Copyright © All rights reserved.