Notice-bg

በእቴጌ መነን የሴትና በገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች ላይ ለመማር የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁን ከዚህ በታች በተቀመጠው ሊንክ ላይ መመልከት ትችላላችሁ።

09 Aug 2025

በእቴጌ መነን የሴትና በገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች ላይ ለመማር የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁን ከዚህ በታች በተቀመጠው ሊንክ ላይ መመልከት ትችላላችሁ።

መንግስት ለትምህርት ዘርፍ በሰጠው ትኩረት መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ተቋቁመው የልህቀት ማዕከል በመሆን እያገለገሉ የሚገኙ ሲሆን በ2018 የትምህርት ዘመን የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በእቴጌ መነን የሴትና በገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች ላይ ተቀብለን ለማስተማር በወጣው ማስታወቂያ  መሰረት የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁን በOnline  አድራሻ 
 http://bs.ministry.et

Copyright © All rights reserved.